የምትተክል ሀገር የሚያፀና ትውልድ by Demisew Tayework Uncategorized ሀምሌ 09/2016 ዓ.ም የምትተክል ሀገር የሚያጸና ትውልድ በሚል መሪ ቃል የዘንድሮውን የአረንጓዴ አሻራ መረህግብር በልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 10 የችግኝ ተከላ መረሀ-ግብር ተካሄደ፤በአረንጓዴ አሻራ መስክ የሚጠበቀው ውጤት እንዲመጣ ችግኝ መትከልና መንከባከብ የሁሉም ዜጋ ኃላፊነት ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ኦዲተር መ/ቤት ዋና ኦዲተር አመንቴ መቻሉ ገለጹያለምንም ልዩነት ለአረንጓዴ አሻራ መርሃ – ግብር ስኬት በጋራ መቆም እንደሚገባ የልደታ ከ/ከተማ ክፍለ ከተማ ም/ ስራ አስፈፃሚ ክብርት ወይዘሮ ዮዲት ሰለሞን ገልጸዋል መ/ቤቱ በየዓመቱ የሚከናወነውን የችግኝ ተከላ ስራ የሚያከናውን ሲሆን ከመትከል ባሻገር ለችግኞች እንክብካቤ የሚደረግ መሆኑንና አምና ከተተከሉ ችግኞች መካከል 98 ፐርሰንቱ የጸደቀ ሲሆን የመ/ቤቱ ሰራተኞችና አመራሮችም በችግኝ ተከላው መረሀግብር ላይ መሳተፋቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡
Leave a Reply Cancel replyYour email address will not be published. Required fields are marked *Comment Name* Email* Save my name, email, and website in this browser for the next time I comment.
Leave a Reply