4ኛው የፌዴራል፣ የክልል እና የከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተሮች አመታዊ የምክክር ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል፤
4ኛው የፌዴራል፣ የክልል እና የከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተሮች አመታዊ የምክክር ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል፤
በጉባኤው የአዲስ አበባ ከተማ ዋና ኦዲተር አመንቴ መቻሉን ጨምሮ ሌሎች የክልል እና የከተማ አስተዳደር ዋና ኦዲተሮች ተሳትፈውበታል፡፡
በጉባኤው ላይ የተገኙት የዘርፉ አመራሮች በዋናነት በፌዴራል በክልሎች እና በከተማ አስተዳደሮች መካከል ያለውን የኦዲት አሰራር ለማዘመን እና የተሻሉ ተሞክሮዎችን ለመለዋወጥ የሚያስችል መድረክ መሆኑ ታምኖበታል፡



Leave a Reply